ጥቅምት 23 ቀን 2016 ዓ.ም

የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ከዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) ጋር በመተባበር በፌዴራል የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሥር ለሚገኙ በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ (TVET) ባመቻቸው የመጀመሪያ ዙር የአጭር ጊዜ የዳያስፖራ ዕውቀት፣ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ለመሳተፍ ተፈላጊውን ዝግጅት እና ፍላጎት ያላቸው ምሁራን ዳያስፖራዎች መሳተፍ የሚችሉበትን ዕድል አመቻችቷል፡፡

በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉ የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች ከዚህ በታች የተገለጸውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ኤምባሲው ያስታውቃል።

መልካም ዕድል!

https://www.idiaspora.org/en/opportunity/short-term-placement-program-ethiopa-diaspora-experts-ict-related-field-addis-ababa

https://www.idiaspora.org/en/opportunity/short-term-placement-program-ethiopa-diaspora-experts-ict-related-field-dire-dawa

https://www.idiaspora.org/en/opportunity/short-term-placement-program-ethiopa-diaspora-experts-mechanical-engeenering-computer

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook
YouTube
Instagram