Category: News

በቱርኪዬ በግብርና ዘርፍ ማሽኖች በማምረት የሚታወቀው ABOLLO በአገራችን የኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት ያለው መሆኑን ገለጸ፤

ግንቦት 22 /2015 (አንካራ) በቱርኪዬ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልዕክተኛ ክቡር አደም መሐመድ በቱኪዬ ኮኒያ በግብርና ዘርፍ ማሽኖች በማምረት የሚታወቀው ABOLLO ካምፓኒ CEO ከሆኑት Tevfik GUMUS እና ከሌሎች…

የኩላሊት ጠጠርን በጨረር shock wave therapy የሚያክም መሳሪያ አምራች የሆነው INC MEDIKAL LTD ኩባንያ ጉብኝት ተደረገ

ግንቦት 14/2015 (አንካራ) በቱርክ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እና ልዩ መልዕክተኛ ክቡር አደም መሐመድ በቱርክ አንካራ ከተማ የሚገኘው INCELER MEDIKAL የኩላሊት ጠጠር በshock wave therapy ለማከም የሚረዱ መሳሪያ አምራች የሆነው…

ክቡር አምባሳደር አደም መሐመድ በኢስታንቡል ከተማ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የክቡር ቆንስል ተደርገው የተሾሙትን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፤

ግንቦት 04 ቀን 2015 ዓ.ም (አንካራ) በቱርኪዬ የኢ,ፌ.ዲ.ሪ. ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር አደም መሐመድ ታዋቂ ባለሃብት የሆኑት እና በኢስታንቡል ከተማ የኢ,ፌ.ዲ.ሪ. የክቡር ቆንስል ተደርገው አዲስ የተሾሙትን Inan Altinbas በጽ/ቤታቸው…

የኢትዮ-ቱርኪዬ የኢንቨስትመንት ፎረም በቱርኪዬ ኤስኬሸር ከተማ ተካሄደ፤

ሚያዚያ 25 ቀን 2015 ዓ.ም በቱርኪዬ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ኤምባሲ ከኤስኬሸር ቻምበር ኦፍ ኢንድስትሪ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የሀገራችንን የኢንቨስትመንት እድል የሚያስተዋውቅ ፎረም በኢስኬሸር ተካሄዷል። በፎረሙ በኤስኬሸርና አካባቢዉ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ማለትም በማኑፋክቸሪን፣…

ክቡር አምባሳደር አደም መሐመድ ከሱዳን አምባሳደር ጋር ተወያዩ ፤

ሚያዚያ 19 ቀን 2015 ዓ.ም (አንካራ) በቱርኪዬ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ክቡር አደም መሐመድ በቱርኪዩ የሱዳን ሪፐብሊክ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ከሆኑት ናዲር ዩሲፍ ኤልታይብ ጋር በአገራቱ ሁለትዮሽ ግንኙነት እና በወቅታዊ…

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook
YouTube
Instagram